Home Ethiopian Homecoming ባዛር እና ኤግዚቢሽን በእንጦጦ ፓርክ ተከፈተ

ባዛር እና ኤግዚቢሽን በእንጦጦ ፓርክ ተከፈተ

የዳያስፖራ ባዛር እና ኤግዚቢሽን በእንጦጦ ፓርክ ተከፈተ

by Gondar City

፩ ሚልዮን ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወደ ሃገራቸው ተመልሰው እንዲመጡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረበውን ጥሪ ተቀብለው የሚመጡ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የሃገራቸውን ምርቶች ሊተዋወቁ እና ለመግዛት አመቺ ሁኔታን መፍጠር የሚችል የባዛር እና ኤግዚቢሽን በእንጦጦ ፓርክ ለህዝብ ክፍት ሆኗል።

No event found!

You may also like